የሂሳብ እና ኦዲት ባለሙያዎች ፍቃድ አሰጣጥ እና የሒሳብ ሙያ ማህበራት ምዝገባ መመሪያ ቁጥር 805/2013 ክፍል ሦስት (ሀ) ሥር ከተጠቀሱ የተከለከሉ ተግባራት መካከል አንዱ ለቦርዱ ስራዎች አለመተባበር መሆኑን እያስታወሰ ከላይ ስማችሁ የተዘረዘረው ባለሙያዎች ቦርዱ ሊያነጋግራችሁ ስለሚፈልግ ጥቅምት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ላይ በቦርዱ ዋና መስሪያ ቤት ቢሮ ቁጥር 426 እንድትገኙ ያሳስባል፡፡ የስም ዝርዝሩን ለማየት እዚህ ይጫኑ